Matthew 24:28 Cross References - Amharic

28 በድን ወዳለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ።

Luke 17:37

37 መልሰውም። ጌታ ሆይ፥ ወዴት ነው? አሉት። እርሱም። ሥጋ ወዳለበት በዚያ አሞራዎች ይሰበሰባሉ አላቸው።

Cross Reference data is from OpenBible.info, retrieved June 28, 2010, and licensed under a Creative Commons Attribution License.