41 አሥሩም ሰምተው በያዕቆብና በዮሐንስ ይቈጡ ጀመር።
Mark 10:41 Cross References - Amharic
Matthew 20:24
24 አሥሩም ሰምተው በሁለቱ ወንድማማች ተቈጡ።
Mark 9:33-36
Luke 22:24
24 ደግሞም ማናቸውም ታላቅ ሆኖ እንዲቈጠር በመካከላቸው ክርክር ሆነ።
Romans 12:10
10 በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤
Philippians 2:3
3 ለወገኔ ይጠቅማል በማለት ወይም በከንቱ ውዳሴ ምክንያት አንድ እንኳ አታድርጉ፥ ነገር ግን እያንዳንዱ ባልንጀራው ከራሱ ይልቅ እንዲሻል በትሕትና ይቍጠር፤
James 4:5
5 ወይስ መጽሐፍ። በእኛ ዘንድ ያሳደረው መንፈስ በቅንዓት ይመኛል ያለው በከንቱ እንደ ተናገረ ይመስላችኋልን?