37 ነገር ግን ደነገጡና ፈሩ መንፈስም ያዩ መሰላቸው።
Luke 24:37 Cross References - Amharic
Matthew 14:26-27
Mark 6:49-50
Luke 16:30
30 እርሱም። አይደለም፥ አብርሃም አባት ሆይ፥ ነገር ግን ከሙታን አንዱ ቢሄድላቸው ንስሐ ይገባሉ አለ።
Acts 12:15
15 እነርሱም። አብደሻል አሉአት። እርስዋ ግን እንዲሁ እንደ ሆነ ታስረግጥ ነበር። እነርሱም። መልአኩ ነው አሉ።