Bible verses about "steroids" | Amharic
1 Timothy 4:8-9
1 Corinthians 6:19-20
19 ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።
Topical data is from OpenBible.info, retrieved November 11, 2013, and licensed under a Creative Commons Attribution License.