Matthew 24:19 Cross References - Amharic

19 በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።

Mark 13:17-18

17 በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።18 ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤

Luke 21:23

23 በዚያን ወራት ለእርጕዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው፤ ታላቅ ችግር በምድር ላይ፥ በዚህም ሕዝብ ላይ ቍጣ ይሆናልና፤

Luke 23:30-30

30 በዚያን ጊዜ ተራራዎችን። በላያችን ውደቁ፥ ኮረብቶችንም። ሰውሩን ይሉ ዘንድ ይጀምራሉ፤

Cross Reference data is from OpenBible.info, retrieved June 28, 2010, and licensed under a Creative Commons Attribution License.